ፅጌ ዱጉማ ለታዳጊዎች ተምሳሌት ናት፦ የካማሽ ከተማ ነዋሪዎች

አትሌት ፅጌ ዱጉማ ለሌሎች ታዳጊዎች ተምሳሌት እንደምትሆን የካማሽ ከተማ ነዋሪዎች ተናገሩ። አትሌት ፅጌ ዱጉማ በስኮትላንድ ግላስኮው በተካሄደው የቤት ውስጥ አትሌቲክስ ሻምፒዮና ለኢትዮጵያ ወርቅ በማስገኘት እና በዓለም መድረክ የሀገሯን ስም በማስጠራቱ…

መገናኛ ብዙሃን ለሀገር ብሔራዊ ጥቅም መከበር ቅድሚያ ሰጥተው ሊሰሩ ይገባል – ዶክተር ለገሰ ቱሉ

************

በክልሉ በመንግስት በጀት የሚሰሩ ፕሮጀክቶች ጥራታቸውን ጠብቀው እንዲገነቡ ጥብቅ ክትትል ይደረጋል።”አቶ አሻዲሊ ሀሰን

በክልሉ በመንግስት በጀት የሚሰሩ ፕሮጀክቶች ጥራታቸውን ጠብቀው እንዲገነቡ ጥብቅ ክትትል ይደረጋል።”አቶ አሻዲሊ ሀሰን **,, (አሶሳ፣ታህሳስ 26/2016 ዓ/ም በክልሉ በመንግስት በጀት የሚሰሩ ፕሮጀክቶች ጥራታቸውን ጠብቀው እና በተያዘላቸው የጊዜ ሰሌዳ እንዲገነቡ እና…

መንግሥት የትምህርት ጥራትን ለማሻሻል የትምህርት ቤት ፕሮጀክቶችን በጥራትና በፍጥነት ለማከናወን ትኩረት ሰጥቶ እንደሚሠራ ርዕሰ መስተዳድር አቶ አሻድሊ ሀሰን ገለጹ

በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የትምህርት ጥራትን ለማሻሻል የትምህርት ቤት ፕሮጀክቶችን በጥራትና በፍጥነት ለማከናወን ትኩረት ሰጥቶ እንደሚሠራ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ አሻድሊ ሀሰን ገለጹ። የክልሉ ካቢኔ በሠላም ሚኒስቴር ድጋፍ እና በክልሉ መንግሥት…

የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልላዊ መንግስት ከዓድዋ ድል ጋር የተያያዙ የተለያዩ ቅርሶችን ለአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር አስረከበ

የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልላዊ መንግስት ከተለያዩ ወረዳዎች የተሰበሰቡ ከዓድዋ ድል ጋር የተያያዙ የተለያዩ ቅርሶችን ለአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር አስረከበ። ከዓድዋ ድል ጋር የተያያዙ ቅርሶች በዓድዋ ድል መታሰቢያ ሙዚየም የሚደራጁ ቅርሶችን በማሰባሰብ…

የአሶሳ ከተማ አስፓልት መንገድ በወቅቱ እንዲጠናቀቅ በልዩ ትኩረት እየተሰራ ነው፡፡አቶ አበራ ባዬታ

በቤኒሻጉል ጉሙዝ ክልል የአሶሳ ከተማ አስፓልት መንገድ በወቅቱ እንዲጠናቀቅ በልዩ ትኩረት እየተሰራ መሆኑን የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር የመሰረተ ልማት እና የመልካም አስተዳደር ጉዳዮች አማካሪ አቶ አበራ ባዬታ ተናገሩ፡፡ የአሶሳ ከተማ የአስፓልት…

በክልሉ በመንግስት በጀት የሚሰሩ ፕሮጀክቶች ጥራታቸውን ጠብቀው እንዲገነቡ ጥብቅ ክትትል ይደረጋል።”አቶ አሻዲሊ ሀሰን

በክልሉ በመንግስት በጀት የሚሰሩ ፕሮጀክቶች ጥራታቸውን ጠብቀው እንዲገነቡ ጥብቅ ክትትል ይደረጋል።”አቶ አሻዲሊ ሀሰን **,, (አሶሳ፣ታህሳስ 26/2016 ዓ/ም በክልሉ በመንግስት በጀት የሚሰሩ ፕሮጀክቶች ጥራታቸውን ጠብቀው እና በተያዘላቸው የጊዜ ሰሌዳ እንዲገነቡ እና…

በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የገቢ አሰባሰብን በማዘመን ወጪ ቆጣቢ የበጀት አጠቃቀም ስርዓትን መዘርጋት እንደሚገባ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ አሻድሊ ሀሰን ተናገሩ

በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የገቢ አሰባሰብን በማዘመን ወጪ ቆጣቢ የበጀት አጠቃቀም ስርዓትን መዘርጋት እንደሚገባ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ አሻድሊ ሀሰን ተናገሩ ************** (አሶሳ፣ ታህሳስ 24/2016 ዓ.ም) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የገቢ አሰባሰብ…

ቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል መንግስት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ አልብሪክ ባህላዊ የውኃ ማቀዝቀዣ በዓለም አቀፍ የንግድ ምልክት (ብራንድ) እንዲመዘገብ ጥረት ላደረጉ አካላት ምስጋና ያቀርባል።

የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል መንግስት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ አልብሪክ ባህላዊ የውኃ ማቀዝቀዣ በዓለም አቀፍ የንግድ ምልክት (ብራንድ) እንዲመዘገብ ጥረት ላደረጉ አካላት ምስጋና ያቀርባል። የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ካሉት በርካታ ባህላዊ የዕደ ጥበብ…

በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል በመኸር ስንዴ የተገኘውን አበረታች ውጤት በበጋም ለመድገም በትኩረት እየተሰራ ነው፦ ርዕሰ መስተዳድር አቶ አሻድሊ ሀሰን

በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል በመኸር ስንዴ የተገኘውን አበረታች ውጤት በበጋም ለመድገም በትኩረት እየተሰራ ነው፦ ርዕሰ መስተዳድር አቶ አሻድሊ ሀሰን **************** (አሶሳ፣ ታህሳስ 24/2016 ዓ.ም) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል በመኸር ስንዴ የተገኘውን አመርቂ…