(አሶሳ፣ መስከረም 22/2018 ዓ/ም) የኢትዮጵያን ብሔራዊ ጥቅም እውን ለማድረግ የመንግስት ሰራተኞች በጋራ መቆም እንደሚገባ የክልሉ ምክር ቤት አፈ ጉባኤ ወ/ሮ አስካለች አልቦሮ ገለጹ። ”የታደሰ ጂኦ-ስትራቴጂያዊ ቁመና፣ በሁሉም ኢትዮጵያውያን የጋራ…
Category: Fashion
በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል በ2018 የመስኖ እርሻ ሥራ ከ15 ሚሊዮን ኩንታል በላይ ምርት ለመሰብሰብ ታቅዷል
በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል በ2018 የመስኖ እርሻ ሥራ ከ15 ሚሊዮን ኩንታል በላይ ምርት ለመሰብሰብ መታቀዱን የክልሉ ግብርና ቢሮ ገለጸ። የ2018 በጀት ዓመት የመስኖ እርሻ ልማት ክልላዊ የንቅናቄ መድረክ “የመስኖ እርሻ…
በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የሩዝ ምርታማነትን ለማሳደግ በትኩረት እየተሠራ ነው፦ አቶ አሻድሊ ሀሰን
በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የሩዝ ምርታማነትን ለማሳደግ በትኩረት እየተሠራ መሆኑን የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ አሻድሊ ሀሰን ገለጹ። ርዕሰ መስተዳድር አቶ አሻድሊ ሀሰን በባምባሲ ወረዳ በ90 ሄክታር መሬት ላይ እየለማ…
መገናኛ ብዙሃን ለሀገር ብሔራዊ ጥቅም መከበር ቅድሚያ ሰጥተው ሊሰሩ ይገባል – ዶክተር ለገሰ ቱ
************ መገናኛ ብዙሃን ለሀገር ብሔራዊ ጥቅም መከበር ቅድሚያ ሰጥተው ሊሰሩ እንደሚገባ የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ዶክተር ለገሰ ቱሉ ገለጹ። ከተለያዩ የግል መገናኛ ብዙሃን ለተውጣጡ ጋዜጠኞች በአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ ለአራት…
የማህበረሰብ አቀፍ የአካል ብቃት እንቅስቃሴ በካማሽ ከተማ ተካሄደ::
የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ስፖርት ኮሚሽን ከካማሽ ስፖርት ምክር ቤት ጋር በመተባበር የማህበረሰብ አቀፍ የጤናና የአካል ብቃት ስፖርታዊ እንቅስቃሴ ንቅናቄ ማስጀመሪያ በካማሽ ዞን ካማሽ ከተማ በደማቅ ሁኔታ ተካሂዷል ። በማህበረሰብ አቀፍ…
ፅጌ ዱጉማ ለታዳጊዎች ተምሳሌት ናት፦ የካማሽ ከተማ ነዋሪዎች
አትሌት ፅጌ ዱጉማ ለሌሎች ታዳጊዎች ተምሳሌት እንደምትሆን የካማሽ ከተማ ነዋሪዎች ተናገሩ። አትሌት ፅጌ ዱጉማ በስኮትላንድ ግላስኮው በተካሄደው የቤት ውስጥ አትሌቲክስ ሻምፒዮና ለኢትዮጵያ ወርቅ በማስገኘት እና በዓለም መድረክ የሀገሯን ስም በማስጠራቱ…
በክልሉ በመንግስት በጀት የሚሰሩ ፕሮጀክቶች ጥራታቸውን ጠብቀው እንዲገነቡ ጥብቅ ክትትል ይደረጋል።”አቶ አሻዲሊ ሀሰን
በክልሉ በመንግስት በጀት የሚሰሩ ፕሮጀክቶች ጥራታቸውን ጠብቀው እንዲገነቡ ጥብቅ ክትትል ይደረጋል።”አቶ አሻዲሊ ሀሰን **,, (አሶሳ፣ታህሳስ 26/2016 ዓ/ም በክልሉ በመንግስት በጀት የሚሰሩ ፕሮጀክቶች ጥራታቸውን ጠብቀው እና በተያዘላቸው የጊዜ ሰሌዳ እንዲገነቡ እና…
በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የገቢ አሰባሰብን በማዘመን ወጪ ቆጣቢ የበጀት አጠቃቀም ስርዓትን መዘርጋት እንደሚገባ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ አሻድሊ ሀሰን ተናገሩ
በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የገቢ አሰባሰብን በማዘመን ወጪ ቆጣቢ የበጀት አጠቃቀም ስርዓትን መዘርጋት እንደሚገባ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ አሻድሊ ሀሰን ተናገሩ ************** (አሶሳ፣ ታህሳስ 24/2016 ዓ.ም) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የገቢ አሰባሰብ…
ቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል መንግስት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ አልብሪክ ባህላዊ የውኃ ማቀዝቀዣ በዓለም አቀፍ የንግድ ምልክት (ብራንድ) እንዲመዘገብ ጥረት ላደረጉ አካላት ምስጋና ያቀርባል።
የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል መንግስት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ አልብሪክ ባህላዊ የውኃ ማቀዝቀዣ በዓለም አቀፍ የንግድ ምልክት (ብራንድ) እንዲመዘገብ ጥረት ላደረጉ አካላት ምስጋና ያቀርባል። የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ካሉት በርካታ ባህላዊ የዕደ ጥበብ…
በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል በመኸር ስንዴ የተገኘውን አበረታች ውጤት በበጋም ለመድገም በትኩረት እየተሰራ ነው፦ ርዕሰ መስተዳድር አቶ አሻድሊ ሀሰን
በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል በመኸር ስንዴ የተገኘውን አበረታች ውጤት በበጋም ለመድገም በትኩረት እየተሰራ ነው፦ ርዕሰ መስተዳድር አቶ አሻድሊ ሀሰን **************** (አሶሳ፣ ታህሳስ 24/2016 ዓ.ም) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል በመኸር ስንዴ የተገኘውን አመርቂ…
