በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል በሚደረገው ጥረት የትምህርቱ ማህበረሰብ የበኩሉን ሊወጣ እንደሚገባ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ አሻድሊ ሀሰን ገለጹ። በክልሉ የተማሪዎችን ውጤት እና ስነ-ምግባር ለማሻሻል የሚያስችሉ ክልላዊ የውይይት መድረክ ተካሂዷል። በውይይቱ ማጠቃለያ…
Category: Economy
ርዕሰ መስተዳድር አቶ አሻድሊ ሀሰንን ጨምሮ የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች በዑራ ወረዳ የማንጎ ክላስተር ሥፍራ ላይ የችግኝ ተከላ አካሄዱ
በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አሻድሊ ሀሰን የተመራ የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች ልዑክ በዑራ ወረዳ አምባ 5 ቀበሌ በማንጎ ክላስተር ላይ የችግኝ ተከላ አካሂደዋል። ርዕሰ መስተዳድር አቶ አሻዲሊ ሀሰን፣ በክልሉ…
መንግሥት የትምህርት ጥራትን ለማሻሻል የትምህርት ቤት ፕሮጀክቶችን በጥራትና በፍጥነት ለማከናወን ትኩረት ሰጥቶ እንደሚሠራ ርዕሰ መስተዳድር አቶ አሻድሊ ሀሰን ገለጹ
በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የትምህርት ጥራትን ለማሻሻል የትምህርት ቤት ፕሮጀክቶችን በጥራትና በፍጥነት ለማከናወን ትኩረት ሰጥቶ እንደሚሠራ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ አሻድሊ ሀሰን ገለጹ። የክልሉ ካቢኔ በሠላም ሚኒስቴር ድጋፍ እና በክልሉ መንግሥት…
በክልሉ በመንግስት በጀት የሚሰሩ ፕሮጀክቶች ጥራታቸውን ጠብቀው እንዲገነቡ ጥብቅ ክትትል ይደረጋል።”አቶ አሻዲሊ ሀሰን
በክልሉ በመንግስት በጀት የሚሰሩ ፕሮጀክቶች ጥራታቸውን ጠብቀው እንዲገነቡ ጥብቅ ክትትል ይደረጋል።”አቶ አሻዲሊ ሀሰን **,, (አሶሳ፣ታህሳስ 26/2016 ዓ/ም በክልሉ በመንግስት በጀት የሚሰሩ ፕሮጀክቶች ጥራታቸውን ጠብቀው እና በተያዘላቸው የጊዜ ሰሌዳ እንዲገነቡ እና…
በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የገቢ አሰባሰብን በማዘመን ወጪ ቆጣቢ የበጀት አጠቃቀም ስርዓትን መዘርጋት እንደሚገባ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ አሻድሊ ሀሰን ተናገሩ
በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የገቢ አሰባሰብን በማዘመን ወጪ ቆጣቢ የበጀት አጠቃቀም ስርዓትን መዘርጋት እንደሚገባ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ አሻድሊ ሀሰን ተናገሩ ************** (አሶሳ፣ ታህሳስ 24/2016 ዓ.ም) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የገቢ አሰባሰብ…
ቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል መንግስት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ አልብሪክ ባህላዊ የውኃ ማቀዝቀዣ በዓለም አቀፍ የንግድ ምልክት (ብራንድ) እንዲመዘገብ ጥረት ላደረጉ አካላት ምስጋና ያቀርባል።
የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል መንግስት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ አልብሪክ ባህላዊ የውኃ ማቀዝቀዣ በዓለም አቀፍ የንግድ ምልክት (ብራንድ) እንዲመዘገብ ጥረት ላደረጉ አካላት ምስጋና ያቀርባል። የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ካሉት በርካታ ባህላዊ የዕደ ጥበብ…
በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል በመኸር ስንዴ የተገኘውን አበረታች ውጤት በበጋም ለመድገም በትኩረት እየተሰራ ነው፦ ርዕሰ መስተዳድር አቶ አሻድሊ ሀሰን
በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል በመኸር ስንዴ የተገኘውን አበረታች ውጤት በበጋም ለመድገም በትኩረት እየተሰራ ነው፦ ርዕሰ መስተዳድር አቶ አሻድሊ ሀሰን **************** (አሶሳ፣ ታህሳስ 24/2016 ዓ.ም) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል በመኸር ስንዴ የተገኘውን አመርቂ…
“ኢትዮጵያ የባህር ወደብ ባለቤትነት የውል ስምምነት መፈረሟ የፍትሃዊ ተጠቃሚነቷን የሚያረጋግጥ ነው”። ዶ/ር ተመስገን ዲሳሳ
“ኢትዮጵያ የባህር ወደብ ባለቤትነት የውል ስምምነት መፈረሟ የፍትሃዊ ተጠቃሚነቷን የሚያረጋግጥ ነው”። ዶ/ር ተመስገን ዲሳሳ ***** ***** ***** (አሶሳ፣ ታህሳስ 23/2016 ዓ.ም) ኢትዮጵያ የባህር ወደብ ባለቤትነት የውል ስምምነት መፈረሟ ፍትሃዊ ተጠቃሚነቷን…
ኢትዮጵያ የባሕር በር የምታገኝበትን የመግባቢያ ስምምነት ከሶማሊላንድ ጋር ተፈራረመች
ኢትዮጵያ የባሕር በር የምታገኝበትን የመግባቢያ ስምምነት ከሶማሊላንድ ጋር ተፈራረመች ********************** ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) እና የሶማሊላንድ ፕሬዚዳንት ሙሴ ቢሂ አብዲ በዛሬው ዕለት በአዲስ አበባ ታሪካዊ የሆነ የምግባቢያ ሰንድ ፈርመዋል።…